ጉልባን እና ሌሎች ዋንኛ ፭ቱ የሰሙነ ሕማማት ሃይማኖታዊና ትውፊታዊ ክንዋኔዎች
አብዛኛዎቻችን እንደምናውቀው በዐቢይ ጾም ከሰርክ ሆሳዕና ጀምሮ እስከ ትንሣዔ ሌሊት ያሉት ዕለታት የሚገኙበት ሳምንት ሰሙነ ሕማማት በመባል ይታወቃል። እነዚህ በሰሙነ ሕማማት ውስጥ ያሉት ቀናት የዓመተ ፍዳ እና የዓመተ ኩነኔ መታሰቢያ ናቸው።ታዲያ በእነዚህ ቀናት የተለያዩ ትውፊታዊና ሃይማኖታዊ ክንዋኔዎች ይደረጋሉ። ከነዚህ ክንዋኖዎች ውስጥ ፮ቱን ዋንኛ የሰሙነ ሕማማት ሃይማኖታዊ ትውፊታዊ ክንዋኔዎች አለመሳሳም፣ አክፍሎት፣ ቄጤማ ማሰር፣ ጥብጠባ፣ ጉልባን እና ሕፅበተ እግር በዛሬው ቀን ጸሎተ ሐሙስ እየተባለ በሚጠራውና ጉልባን በሚበላበት ዕለት…